Requirnment
Job Requirement
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ: በአካውንቲንግ፤ በማርኬቲንግ፤ በኢኮኖሚክስ ወይም በማኔጅመንት በዲፕሎማ የተመረቀ/ች
የሥራ ልምድ: 0 አመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ያላት
ብዛት: 3
ፆታ: አይለይም
የቅጥር ሁኔታ: በቋሚነት
ደመወዝ ፡ በድርጅቱ ስኬል መሰረት ፣ የትራንሰፖርት ክፍያ ይታሰባል
የስራ ቦታ ፡ አዲስ አበባ የአክሲዮን ማኅበሩ የሽያጭ መደብሮች መገናኛ፣ገርጂ
How to Apply
ለሥራ መደቡ የወጣዉን መሥፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉንና ከሚነበብ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ በተከታታይ 7 የስራ ቀናት ዉስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታዉቃለን::
የመመዝገቢያ አድራሻ ፡ አቃቂ ቆርቆሮ ፋብሪካ አባቦራ ሬስቶራንት ፊት ለፊት አንበሳ ጫማ የአክሲዮን ማኅበር ዋና መ/ቤት አስተዳደር መምሪያ ቢሮ ቁጥር 103 ወይም በኢሜል አድራሻ vacancy@anbessashoe.org
ለበለጠ መረጃ ፡ ስ.ቁ.0114715454
SHARE THIS JOB
How to apply
ለሥራ መደቡ የወጣዉን መሥፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉንና ከሚነበብ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ በተከታታይ 7 የስራ ቀናት ዉስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታዉቃለን::
የመመዝገቢያ አድራሻ ፡ አቃቂ ቆርቆሮ ፋብሪካ አባቦራ ሬስቶራንት ፊት ለፊት አንበሳ ጫማ የአክሲዮን ማኅበር ዋና መ/ቤት አስተዳደር መምሪያ ቢሮ ቁጥር 103 ወይም በኢሜል አድራሻ vacancy@anbessashoe.org
ለበለጠ መረጃ ፡ ስ.ቁ.0114715454
SHARE THIS JOB
Contact Information
vacancy@anbessashoe.org
ስ.ቁ.0114715454
Posted: Jul 11, 2026
View Original Posting